Pastor Yonas Tsegaye

著者: Evangelist Elsabet Tasisa
  • サマリー

  • ማንነት ተፈጥሮ ሳይሆን ተሰርቶ ነውና!በክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅነት ባገኘንበት የሕይወት ስርዓት ለማደግና ለመኖር በእውነት ቃል መገንባት ስለሚያስፈልግ በ Daily encounter የሚለቀቁ አጫጭር ትምህርቶችን እንድትባረኩበትና እንድትጠቀሙበት ጋብዛችሗለሁ ተባረኩ።

    Evangelist Elsabet Tasisa
    続きを読む 一部表示

あらすじ・解説

ማንነት ተፈጥሮ ሳይሆን ተሰርቶ ነውና!በክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅነት ባገኘንበት የሕይወት ስርዓት ለማደግና ለመኖር በእውነት ቃል መገንባት ስለሚያስፈልግ በ Daily encounter የሚለቀቁ አጫጭር ትምህርቶችን እንድትባረኩበትና እንድትጠቀሙበት ጋብዛችሗለሁ ተባረኩ።

Evangelist Elsabet Tasisa
エピソード
  • መንፈሳዊ ውጊያን መረዳት (ስውሩ ተጋድሎ) ክፍል ሁለት
    2025/03/06

    ወደ ኤፌሶን ሰዎች 6:10-18 አማ54

    [10] በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ። [11] የዲያብሎስን ሽንገላ ትቃወሙ ዘንድ እንዲቻላችሁ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ ልበሱ። [12] መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ። [13] ስለዚህ በክፉው ቀን ለመቃወም፥ ሁሉንም ፈጽማችሁ ለመቆም እንድትችሉ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ አንሡ። [14-15] እንግዲህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ፥ የጽድቅንም ጥሩር ለብሳችሁ፥ በሰላም ወንጌልም በመዘጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤ [16] በሁሉም ላይ ጨምራችሁ የሚንበለበሉትን የክፉውን ፍላጻዎች ሁሉ ልታጠፉ የምትችሉበትን የእምነትን ጋሻ አንሡ፤ [17] የመዳንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው። [18] በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤

    続きを読む 一部表示
    30 分
  • መንፈሳዊ ውጊያን መረዳት (ስውሩ ተጋድሎ)
    2025/03/04

    ወደ ኤፌሶን ሰዎች 6:10-18

    [10] በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ። [11] የዲያብሎስን ሽንገላ ትቃወሙ ዘንድ እንዲቻላችሁ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ ልበሱ። [12] መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ። [13] ስለዚህ በክፉው ቀን ለመቃወም፥ ሁሉንም ፈጽማችሁ ለመቆም እንድትችሉ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ አንሡ። [14-15] እንግዲህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ፥ የጽድቅንም ጥሩር ለብሳችሁ፥ በሰላም ወንጌልም በመዘጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤ [16] በሁሉም ላይ ጨምራችሁ የሚንበለበሉትን የክፉውን ፍላጻዎች ሁሉ ልታጠፉ የምትችሉበትን የእምነትን ጋሻ አንሡ፤ [17] የመዳንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው። [18] በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤

    続きを読む 一部表示
    24 分

Pastor Yonas Tsegayeに寄せられたリスナーの声

カスタマーレビュー:以下のタブを選択することで、他のサイトのレビューをご覧になれます。