• የሐሙስ፤ የካቲት 27 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና

  • 2025/03/06
  • 再生時間: 9 分
  • ポッドキャスト

የሐሙስ፤ የካቲት 27 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና

  • サマリー

  • *ኢትዮጵያ ከጦር መሣሪያ ሽያጭ ከ30 ሚሊየን ዶላር ያላነሰ ገቢ ማግኘት መቻሏን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አመለከቱ ። *ኦነግ እና ኦፌኮ ከሳምንታት በፊት በኦሮሚያ ክልል የጋራ «ሽግግር መንግሥት» እንዲመሠረት ከተለያዩ አካላት አደራ መቀበላቸውን በሚመለከት ያራመዱትን አቋም አራት የፖለቲካ ድርጅቶ ተቃወሙ ። *ዘ ሔግ በሚገኘው የተመድ ፍርድ ቤት የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች የዘር ፍጅት ዓለም አቀፍ ድንጋጌ ተላልፋለች ስትል ሱዳን ክስ መሠረተች ። *የአውሮጳ ኅብረት መሪዎች «ግልጽ የሆነ አደጋ ተደቅኖባታል» ላሏት አውሮጳ የ800 ቢሊዮን ዩሮ «አውሮጳን ዳግም የማስታጠቅ» እቅድ በጉባኤ ማቅረባቸው ተዘገበ ።
    続きを読む 一部表示

あらすじ・解説

*ኢትዮጵያ ከጦር መሣሪያ ሽያጭ ከ30 ሚሊየን ዶላር ያላነሰ ገቢ ማግኘት መቻሏን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አመለከቱ ። *ኦነግ እና ኦፌኮ ከሳምንታት በፊት በኦሮሚያ ክልል የጋራ «ሽግግር መንግሥት» እንዲመሠረት ከተለያዩ አካላት አደራ መቀበላቸውን በሚመለከት ያራመዱትን አቋም አራት የፖለቲካ ድርጅቶ ተቃወሙ ። *ዘ ሔግ በሚገኘው የተመድ ፍርድ ቤት የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች የዘር ፍጅት ዓለም አቀፍ ድንጋጌ ተላልፋለች ስትል ሱዳን ክስ መሠረተች ። *የአውሮጳ ኅብረት መሪዎች «ግልጽ የሆነ አደጋ ተደቅኖባታል» ላሏት አውሮጳ የ800 ቢሊዮን ዩሮ «አውሮጳን ዳግም የማስታጠቅ» እቅድ በጉባኤ ማቅረባቸው ተዘገበ ።

የሐሙስ፤ የካቲት 27 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜናに寄せられたリスナーの声

カスタマーレビュー:以下のタブを選択することで、他のサイトのレビューをご覧になれます。