• የአርብ የካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና

  • 2025/03/08
  • 再生時間: 11 分
  • ポッドキャスト

የአርብ የካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና

  • サマリー

  • የየካቲት 28 ቀን 2017 ዓም አርዕስተ ዜና በራያ አላማጣ ወረዳ ጥሙጋ ከተማ ተናንት ሌሊት ዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን ውስጥ በተፈፀመ ጥቃት አንድ ዓይነስውር የቤተክርስቲያን መምህርን ጨምሮ 4 የቆሎ ተማሪዎች ተገድለዋል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን የጫኑ አራት ጀልባዎች ትናንት ለሊት በየመንና በጅቡቲ የባህር ክልል ሰጥመው ቢያንስ ሁ2 ት ሰዎች ሲሞቱ186 የደረሱበት ሳይታወቅ ቀረ ። የአውሮጳ ኅብረት አባል ሀገራት መሪዎች በዩናይትድ ስቴትስ ፖሊሲዎች መቀየር ምክንያት የመከላከያ ወጪአቸውን ይበልጥ ለመጨመርና ከዩክሬንጎን መቆማቸውን ለመቀጠል ማቀዳቸውን አስታወቁ።
    続きを読む 一部表示

あらすじ・解説

የየካቲት 28 ቀን 2017 ዓም አርዕስተ ዜና በራያ አላማጣ ወረዳ ጥሙጋ ከተማ ተናንት ሌሊት ዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን ውስጥ በተፈፀመ ጥቃት አንድ ዓይነስውር የቤተክርስቲያን መምህርን ጨምሮ 4 የቆሎ ተማሪዎች ተገድለዋል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን የጫኑ አራት ጀልባዎች ትናንት ለሊት በየመንና በጅቡቲ የባህር ክልል ሰጥመው ቢያንስ ሁ2 ት ሰዎች ሲሞቱ186 የደረሱበት ሳይታወቅ ቀረ ። የአውሮጳ ኅብረት አባል ሀገራት መሪዎች በዩናይትድ ስቴትስ ፖሊሲዎች መቀየር ምክንያት የመከላከያ ወጪአቸውን ይበልጥ ለመጨመርና ከዩክሬንጎን መቆማቸውን ለመቀጠል ማቀዳቸውን አስታወቁ።

የአርብ የካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜናに寄せられたリスナーの声

カスタマーレビュー:以下のタブを選択することで、他のサイトのレビューをご覧になれます。