エピソード

  • የየካቲት 30 ቀን 2017 ዓ/ም የዓለም ዜና
    7 分
  • የየካቲት 29 ቀን 2017 ዓ/ም የዓለም ዜና
    11 分
  • የአርብ የካቲት 28 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና
    2025/03/08
    የየካቲት 28 ቀን 2017 ዓም አርዕስተ ዜና በራያ አላማጣ ወረዳ ጥሙጋ ከተማ ተናንት ሌሊት ዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን ውስጥ በተፈፀመ ጥቃት አንድ ዓይነስውር የቤተክርስቲያን መምህርን ጨምሮ 4 የቆሎ ተማሪዎች ተገድለዋል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን የጫኑ አራት ጀልባዎች ትናንት ለሊት በየመንና በጅቡቲ የባህር ክልል ሰጥመው ቢያንስ ሁ2 ት ሰዎች ሲሞቱ186 የደረሱበት ሳይታወቅ ቀረ ። የአውሮጳ ኅብረት አባል ሀገራት መሪዎች በዩናይትድ ስቴትስ ፖሊሲዎች መቀየር ምክንያት የመከላከያ ወጪአቸውን ይበልጥ ለመጨመርና ከዩክሬንጎን መቆማቸውን ለመቀጠል ማቀዳቸውን አስታወቁ።
    続きを読む 一部表示
    11 分
  • የሐሙስ፤ የካቲት 27 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና
    2025/03/06
    *ኢትዮጵያ ከጦር መሣሪያ ሽያጭ ከ30 ሚሊየን ዶላር ያላነሰ ገቢ ማግኘት መቻሏን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አመለከቱ ። *ኦነግ እና ኦፌኮ ከሳምንታት በፊት በኦሮሚያ ክልል የጋራ «ሽግግር መንግሥት» እንዲመሠረት ከተለያዩ አካላት አደራ መቀበላቸውን በሚመለከት ያራመዱትን አቋም አራት የፖለቲካ ድርጅቶ ተቃወሙ ። *ዘ ሔግ በሚገኘው የተመድ ፍርድ ቤት የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች የዘር ፍጅት ዓለም አቀፍ ድንጋጌ ተላልፋለች ስትል ሱዳን ክስ መሠረተች ። *የአውሮጳ ኅብረት መሪዎች «ግልጽ የሆነ አደጋ ተደቅኖባታል» ላሏት አውሮጳ የ800 ቢሊዮን ዩሮ «አውሮጳን ዳግም የማስታጠቅ» እቅድ በጉባኤ ማቅረባቸው ተዘገበ ።
    続きを読む 一部表示
    9 分
  • የየካቲት 26 ቀን 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና
    12 分
  • የዓለም ዜና፤ የካቲት 25 ቀን 2025 ዓ.ም ማክሰኞ
    2025/03/04
    DW Amharic አርስተ ዜናዎች -ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ሃገራቸዉ ለዩክሬይን የምትሰጠዉን የጦር መሳርያ ድጋፍ ማቆምዋን ሩስያ አወደሰች። የክሬዚምሊኑ ቃል አቀባይ ዉሳኔዉ ለሰላም እጅግ ጥሩ አስተዋፆ ያለዉ ብለዉታል።-ከቀናቶች በፊት ሰሊጥ ጭነው ከጎንደር ወደ ባህርዳር ሲያመሩ የነበሩ ሰድሰት ተሳቢ መኪኖች አዲስ ዘመን ከተማ አቅራቢያ መቃጠላቸውን ኑሪዎች ተናገሩ። አስተያየት ሰጭዎች ዘራፊዎች አቃጠሉት ይላሉ፤ ሌሎች በበኩላቸዉ ከኮቴ ክፍያ ጋር በተያያዘ መቃጠላቸዉን ይናገራሉ።-የአረብ ሃገራት መሪዎች በጦርነቱ የተጎዳዉን የጋዛ ሰርጥን መልሶ ለመገንባት ግብፅ ባወጣችዉ እቅድ ላይ ለመወሰን ጉባዔ ካይሮ ላይ ተቀምጠዋል።
    続きを読む 一部表示
    10 分
  • DW Amharic የየካቲት 24 ቀን 2017 የዓለም ዜና
    2025/03/03
    የኢትዮጵያ መንግሥት አራት የሰብአዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅቶች ላይ ጥሎት የነበረውን ዕግድ አነሳ። የኢትዮጵያ መንግሥት እና የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጪ ግንባር በኤርትራ ዋና ከተማ የተፈራረሙትን ሥምምነት የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መንግሥት ጥሷል በማለት ኦብነግ ወነጀለ። የኦብነግ ማዕከላዊ ኮሚቴ መግለጫው ከግንባሩ “እውቅና ውጪ መሆኑን” አስታውቋል። በደቡብ ምዕራብ ጀርመን ማንሐይም ከተማ ተሽከርካሪ በአደባባይ በተሰበሰቡ ሰዎች ላይ በመንዳት በተፈጸመ ጥቃት አንድ ሰው ሲሞት በርካታ ሰዎች ቆሰሉ።
    続きを読む 一部表示
    11 分
  • የየካቲት 23 ቀን 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና
    8 分